2017 ሜይ 23, ማክሰኞ

በሳዑዲ በኢትዮጵያውያኑ ላይ የትናንቱ እንዳይደገም

tg

        በሳዑዲ በኢትዮጵያውያኑ ላይ የትናንቱ እንዳይደገም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረብ ሀገራት ኢትዮጵያውያን በብዛት ከሚኖሩባቸው ሀገራት አንዷ ሳዑዲ አረቢያ ናት።
በሀገሪቱ በየአመቱ የሚካሄዱ ሃይማኖታዊ ስነስርአቶችን ጨምሮ በልዩ ልዩ መንገዶች ወደ ሀገሪቱ የሚገቡ ዜጎች በህጋዊም ሆነ የሀገሪቱን ህግ ተላልፈው ለአመታት ሲኖሩባት የቆችው ይህቺ ሀገር፥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በውጭ ሀገራት ዜጎች ዙሪያ ጠንካራ ህጎችን በማውጣት እርምጃ እየወሰደች የምትገኝ ሀገር ሆናለች። እንደ ሌሎች ሀገራት የውጭ ዜጎች በልዩ ልዩ የስደት ሰበቦች በሀገሪቱ ለመኖር ቢፈልጉ ይህንን የሚያስተናግድ ህግ የላትም። በአብዛኛው ከተለያዩ ሀገራት ወደ ሀገሪቱ የገቡ የውጭ ዜጎች ይኖሩባታል።
ኢኮኖሚዋ ከነዳጅ በሚገኝ ገቢ ላይ የተመሰረተው ይህች አገር የምርቱ በዓለም ገበያ ላይ ዋጋው እየወረደ መምጣት ፈተና ሆኖባታል። ይህንን ተፅእኖ ለመቋቋም የመንግስት የወጪ ቅነሳን የሚያበረታቱ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን አዘጋጅታ በመተግበር ላይ የምትገኝ ሲሆን፥ ስራ አጥ ለሆኑ የአገሬው ሰዎች የስራ እድልን ያመጣሉ ያለቻቸውን እርምጃዎችንም ስትወስድ ቆይታለች። ከእነዚህ እርምጃዎች መካከል በተለይም በአገልግሎት ዘርፎች ላይ የሚገኙ ስራዎች ያለ አግባብ በውጭ አገራት ዜጎች ተይዘዋልና እነዚህን የስራ እድሎች ለሳዑዲ ዜጎች ክፍት ሊደረጉ ይገባል ይላሉ ፖለቲከኞቿ። ይህ እንዲሆን ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን የተለያዩ አገራት ዜጎች ከግዛቷ ማስወጣትን እንደ አንድ አማራጭ በመያዝ በተለያዩ ጊዜ በዘመቻ ስታስወጣ ቆይታለች።
በዚሁ ዙሪያ የሳዑዲ አረቢያ መንግስት እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ አንድ ጠንከር ያለ ህግ ደነገገ። በዚህም ህግ በሀገሪቱ የሚኖሩ የማንኛውም ሀገር ዜጎች ከሀገሪቱ በሰባት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲወጡ አዛለች። ዘንድሮም መሰል ህግን አገሪቱ አውጥታለች። በቅርቡ የወጣው የምህረት አዋጅ ደግሞ በዚያች አገር ለመኖር የሚያስችላቸው ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የሌሎች አገራት ዜጎች በ90 ቀናት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ያዛል።
በአውሮፓውያኑ 2013 የሳዑዲ አረቢያ መንግስት በሰጠው የሰባት ወራት የይቅርታ ጊዜ ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው የማይወጡ ከሆነ በሃይል እንደሚያስወጣ መንግስት በተደጋጋሚ አስታውቆ ነበር። በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ መንግስት ይህንን ክስተት በዜጎች ህይወት እና በባዕድ ሀገር ያፈሩት ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ጥረት በማድረጉ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው በሰላም እንዲመለሱ አድርጓል።

በርካታ ዜጎች ግን የምህረት አዋጁን ባለመጠቀማቸው የሳዑዲ መንግስት የቀሩትን ቤት ለቤት አሰሳ ባማካሄድ ህጋዊ ሰነድ አልባ ዜጎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ከአገር እንዲወጡ አደርጓል። በዚሁ ሂደት በኢትዮጵያውያኑ እና በሀገሪቱ ፖሊሶች መካከል በተደረጉ ግጭቶች ብዙዎቹ ለሃይል ጥቃት የተዳረጉ እና ሶስት ሰዎችም በእነዚሁ ግጭቶች ሳቢያ ለሞት መዳረጋቸው በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ሲዘገብ ነበር።

እንደ ሚድል ኢስት ዘገባ ከአራት አመት በፊት ሳዑዲያ አረቢያ ባወጣችው የምህረት አዋጅ ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰቃቂ ድርጊቶች ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ዜጎች ላይ ተፈፅመዋል። በአብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ላይ ይደርስ የነበረው እንግልት፣ የአካል ቅጣት እና ሞት መንግስት ባደረገው ከፍተኛ ጥረት እንዳይደርስባቸው ማድረግ ቢቻልም ፤ የጉዳዩን አሳሳቢነት ቸል ባሉ ጥቂት የማይባሉ ኢትዮጵያውያን ላይ ደግሞ ከፍተኛ ችግር እንዲደርስባቸው መሆኑ አሳዛኝ ክስተት እንደነበር ማስታወስ ይገባናል።
በወቅቱ የአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ባወጡት ሪፖርቶች የምህረት አዋጁ ከተጠናቀቀ በኋላ የምህረት ጊዜውን ያላከበሩ የሁሉም ሀገር ዜጎች ለእንግልት፣ ለእስር፣ ለድብደባ እና ለሞት መዳረጋቸውን ያነሳሉ።
የሳዑዲ አረቢያ ፖሊሶች ቤት ለቤት ባደረጉት አሰሳ የሀገሪቱን ህግ የተላለፉ እና በህገወጥ መንገድ ያለምንም የጎዙ ሰነድ እና የስራ ፍቃድ በሀገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያንን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ዜጎችን ሃይል በተቀላቀለበት ድርጊት በካምፕ በማሰር እና ከፍተኛ የአካል እና የስነልቦና ጥቃቶች ማድረሳቸው አይዘነጋም። የምህረት ጊዜው እንደቀላል አይተውት ያለፉት ኢትዮጵያውያን በሃይል ከሀገሪቱ መውጣት አልቀረላቸውም። ለፍተው ያፈሩት ጥሪትም በልዩ ልዩ መንገዶች ባክነዋል። የምህረት ጊዜውን ሳይጠቀሙ በመቅረታቸው በሳዑዲ አረቢያ ፖሊስ ተይዘው ያፈረቱን ሀብት በአግባቡ ሳይዙ ተዋክበው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ የተደረጉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከ100 ሺህ ይልቃል።
ሳዑዲ አረቢያ እንደ አደጉ ሀገራት የስደተኛ መብት የሚያስጠብቅ ስርአት ባለመኖሩ፥ በፍርድ ቤት ተከራክሮ መብትን ማስከበር የማይታሰብ ነው። የምህረት አዋጅ ጊዜ ካበቃ በኋላ ደግሞ ለህግ አስከባሪዎች የሚሠጠው ስልጣን ገደብ የሌለው በመሆኑ የሰብአዊ መብቶች ይከበራሉ ብሎ መጠበቅም የዋህነት ነው። በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ የሰጠችውን የምህረት ጊዜ በልተጠቀመ የየትኛውም የውጭ ሀገር ዜጋ ላይ እርምጃ እወስደላሁ እያለች ነው። ይህንን ተፈጻሚ እንደምታደረግ ከዚህ በፊት ያደረገችው ድረጊት ማስታወስ ይበቃል። የአሁኑ ደግሞ የባሰ እንደሚሆን መገመት አይከብድም።
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከህዳር 4/2013 ጀምሮ የሳዑዲ አረቢያ ፖሊስ እና የሰራተኞች ሚኒስቴር ባለስልጣናት ሀገር አቀፍ ዘመቻ በማካሄድ ሰደተኞችን በማሰስ፣ በማሰር እና ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን የውጭ ሀገራት ሰራተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርገዋል። በሚያዚያ 2013 ደግሞ የሰራተኛ ህግ አንቀጾች ህጉን በማሻሻል ሰነድ አልባ የውጭ ሀገር ሰራተኞች በማሰር እና በሃይል ከሀገር የማስወጣት ተግባር ጠንካራ እንዲሆን አድርገው ነበር።
በወቅቱ በሳዑዲ አረቢያ የተካሄደው ዘመቻ በየሰፈሩ እና በገበያ ስፍራዎች እንዲሁም በልዩ ልዩ የፍተሸ ጣቢያዎች መታወቂያ በመጠየቅ ሲሆን፥ በሁለት ቀናት ብቻ 20 ሺህ ሰራተኞችን እንዳሰረች መረጃዎች ያስረዳሉ። በ2104 ከመላው ሀገሪቱ 427 ሺህ የመኖሪያ ፍቃድ የሌላቸው ተለያዩ ሀገራት ዜጎችን ከሀገር ማስወጣቷን ሪፖርቶች ይገልፃሉ። በውቅቱ የአረብ ኒውስ እንደዘገበው፥ 108 ሺህ 345 ሰደተኛ ሰራተኞችን በማሰር 90 ሺህ 450 የሚሆኑትን በ40 ቀናት ውስጥ ወደ ሀገራቸው በግዴታ መልሳለች። እ.ኤ.አ በ2017 መጋቢት ወር ጀምሮ ባሉት አምስት ወራት ደግሞ 300 ሺህ የውጭ ሰራተኞችን ያባረረች ሲሆን፥ ይህም በአማካይ በቀን 2 ሺህ ሰዎችን በሃይል ወደ መጡበት መልሳለች ማለት ነው።
የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ሀገራቸውም በምንም ሁኔታ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር እንደማትታገስ እና የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሀገሯ የሚኖሩ የውጭ ዜጎችን በምንም ምክንያት በሀገሯ እንደማይኖሩ በጽኑ ተናግረዋል። ይህን አቋሟም በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ድረ-ገጽ ላይ ሰፍሯል።
ከሶስት አመት በፊት ሳዑዲ አረቢያ ያወጣችውን ህግ ያላከበሩ ስደተኞች ባከሄደቸው ዘመቻ ሰነድ አልባ የሆኑ የውጭ ሀገር ሰራተኞችን ሀይል በተቀላቀለበት ሁኔታ ወደ እስር ቤት ካምፖች እንዲገቡ ማድረጓን ተከትሎ አለም አቀፍ ተቋማት ባደረጉት ፍተሸ ኢትዮጵውያንን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች ላይ የሃይል ጥቃት መድረሱን ይገልጻሉ። በወቅቱ ኢትዮጵያው በብዛት የሚኖሩበት ደቡባዊ ሪያድ በሚገኘው ማንፉሃ በተሰኘ መንደር በፖሊስ እና በኢትዮጵውያን መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ ሶስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን፥ በርካቶች ደግሞ አካላቸው ላይ ጉዳት እና ያፈሩት ጥሪት እንዲያጡ ሆኗል።

የሳዑዲ አረቢያ መንግስት የሀገሪቱን ህግ የተላለፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ያለምንም እስራት እና የገንዘብ ቅጣት ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዲስ የምህረት አዋጅ ማውጣቱ ይታወቃል። የምህረት አዋጁ ከመጋቢት 20 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኝ እና ለ90 ቀናት የሚቆይ እንደሆነ በተደጋጋሚ ተገልጿል።
በህግ የሚፈለጉ፣ የፍርድ ቤት ጉዳያቸውን ያልጨረሱ ግለሰቦች እና በእስር ቤት የሚገኙ የህግ ታራሚዎች ጉዳይ በምህረት አዋጁ አልተካተተም።
በአዲሱ የሳዑዲ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ዋና ዋና ነጥቦችም
  • የሳዑዲን ህግ የተላለፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ያለምንም ቅጣት በ90 ቀናት ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ሲያስቀምጥ ህጋዊ ማዕቀፉን ተከትለው ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መመለስ የሚፈልጉ የሚመለሱበትን አማራጭ አስቀምጧል። 
  • በህግ የሚፈለጉ፣ የፍርድ ቤት ጉዳያቸውን ያልጨረሱ ግለሰቦች እና በእስር ቤት የሚገኙ የህግ ታራሚዎች ጉዳይ በ2017 የምህረት አዋጅ አልተካተተም፤ እንደነዚህ አይነት ጉዳዮች ተለይተው በሀገሪቱ ህግ እንደሚስተናገዱ ተገልጿል።
  • በህግ የሚፈለጉ እና የህግ ሂደታቸውን ያልጨረሱ ግለሰቦች ጉዳያቸው በሚመለከታቸው የፖሊስ ተቋማት ተጣርቶ የሚቀርብ ይሆናል።
  • ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ (ኢቃማ) ያላቸው ዜጎች የ2017 የምህረት አዋጅ አይመለከታቸውም የሚሉት ይገኙበታል።
የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ያለ ህጋዊ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ የሚኖሩ የማንኛውም ሀገር ዜጎች በ90 ቀናት ውስጥ ከሀገሪቱ እንዲወጡ ማሳሰቡን ተከትሎ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልኡካኑ ቡድን ወደ ሳዑዲ አረቢያ አቅንቶ ነበር።
የኢትዮጵያ መንግስት የሳዑዲ አረቢያን ህግ ተላልፈው በሀገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሳይጉላሉ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ከሳዑዲ ባለስልጣናት ጋር የሚመክር እና አቅጠጫ የሚያስቀምጥ የልኡካን ቡድን ወደ ሪያድ በመሄድ በሁኔታው ዙሪያ ወይይት አድርጓል። የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹ ያለመጉላላት ወደ ሃገራቸው በሰላም እንዲመለሱ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርጓል።
በአሁን ወቅትም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል አስተባባሪ ኮማንድ ፖስት የተቋቋመ ሲሆን፥ በሀገር አቀፍ ደረጃም ስራውን የሚመራ ግብረ ሃይል መቋቋሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እየገለጸ ይገኛል።

በዚህ መልኩም በሪያድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ጅዳ ባለው ቆንጽላ ጽህፈት ቤት አማካኘነት ለዜጎች አስፈላጊውን መረጃ በማቅረብ ድጋፍ በማድረግ ዜጎች በሰላም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ጥረት እደረገ ነው። ይህንኑ የመንግስት ማሳሰቢያ ሰምተው ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ቢሆንም፥ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው በዚያች አገር ከሚኖሩ አስከ 300 ሺህ የሚደርስ ኢትዮጵያውያን መካከል በይቅርታ ጊዜው ለመጠቀም የጉዞ ሰነድ የወሰዱት ዜጎች ቁጥር 23 ሺህ ገደማ ብቻ መሆኑ እንዳሳሰበው መንግስት በተደጋጋሚ በመግለፅ ላይ ይገኛል።
ሚኒስቴሩ በመንግስት በኩል እስከ 90 ቀናት ወደ ሃገራቸው ለሚመለሱ ዜጎች ወደ የመጡበት አካባቢ የሚመለሱበትና ቀጣይ ህይወታቸውን የሚመሩበት ሁኔታ ላይ ከዚህ ቀደም እንደተደረገው መንግስት አስፈላጊውን ሁኔታ እንደሚመቻች አስታወቋል።
በባእድ ሀገር ለፈተው ያፈሯቸው ንብረቶቻቸው በቀረጥ ሳቢያ ችግር እንዳይገጥማቸውም መንግስት ከቀረጥ ነጻ እንዲያስገቡ የፈቀደ ሲሆን፥ መንግስታዊ እና መንግሰታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተመላሾቹን በሚገባ ለማደራጀት እና ቀጣይ ህይወታቸውን የሚመሩበት ብርቱ ድጋፍ እንደሚያደረጉ ቃል ገብተዋል።
በዚህ ሁሉ ጥረት መሃል በሳዑዲ አረቢያ መንግስት የተሰጠው የምህረት አዋጅ እና ቀነ ገደብ ግን በዚያች ሃገር በሚገኙ እና ወደ ሃገራቸው በተመለሱ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የተደበላለቀ ስሜት መኖሩን ሰሞኑን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባናገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ዘንድ ተስተውሏል።
ከአመታት ቆይታ በኋላ በአዋጁ ምክንያት ወደ ሃገሯ የተመለሰችው ወጣት መስተዋት ሃገሯ ብትገባም የሌሎችን መመለስ ግን አትደግፍም ።
እንደ እርሷ ገለጻ ዓረብ ሃገር ፈተናው የበዛ ቢሆንም ሄዶ ስራ መስራት ያስፈልጋልና ዛሬ ብትመለስም ወደዛው ስለመመለስ እንደምታስብ ትናገራለች።
ከመስታወት ጋር ወደ ሃገሯ የተመለሰችው ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት ደግሞ ከጓደኛዋ በተቃራኒው በዚያች ሃገር መቆየት ካለው ፈተና አንጻር የማይመከር ነው ትላለች።
ከአራት ዓመት በፊት በሳዑዲ እስር ቤት ከርሞ ወደ ሀገሩ የተመለሰው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ ሃብቶም ደግሞ፥ ዓመታት ለፍቶ ያፈራውን ንብረት እዚያው ትቶ ወደ ሃገሩ መግባቱን ያስታውሳል።
ይህ የእርሱ እጣ ፋንታ በሌሎች የሃገሩ ልጆች ላይ እንዳይደርስም አዋጁን ተጠቅመው እንዲወጡ ይመክራል።
የሳዑዲ አረቢያ መንግስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብሰባ ላይ የመኖሪያ ፈቃድ አልባ የሌሎች አገራት ዜጎችን በለማስወጣት ያለውን ጽኑ አቋሙ ይፋ አድርጓል። በመሆኑም በአውሮፓውያኑ 2013 ላይ የይቅርታ ጊዜውን ተጠቅመው ባልወጡ ኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰው ዘንድሮ እንዳይደገም ሁሉም ወገን የበኩሉን ሚና እንዲጫወት መንግስት መጎትጎቱን ቀጥሏል። የከፋ ሁኔታ ሲፈጠር የዜጎችን ጉዳት ለማህበራዊ ገፆች ፍጆታ ከመጠቀም ይልቅ አሁን ላይ እነዚህን ገፆችንም ሆነ ሌሎች መንገዶችን ተጠቅሞ ኢትዮጵያውያኑ የይቅርታ ጊዜውን እንዲጠቀሙ እና ሊመጣ ከሚችለው ጥቃት እንዲድኑ ማሳሰብ ለሁሉም ይበጃል።
በጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት ገብረመድህን
ባህር ዳር 

ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር በመሆን ተመረጡ።

ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር በመሆን ተመረጡ።
ዛሬ በስዊዘርላንድ፣ ጄኔቫ በተካሄደው ምርጫ ኢትዮጵያ እጩ አደርጋ ያቀረበቻቸው ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የአብላጫ አገራትን ድምፅ በማግኘት ተመርጠዋል።
በምርጫው ድምፃቸውን ከሰጡት አገራት መካከል 133 አገራት ድምፃቸውን ለዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ሰጥተዋል።
ምርጫው የተካሄደው ትናንት በተጀመረው የአለም ጤና ድርጅት 70ኛ የዓለም የጤና ጉባዔ ላይ ነው።
የድርጅቱን ዋና ዳይሬክተር ለመምረጥ በሶስት ዙር ምርጫ የተካሄደ ሲሆን፥ በመጀመሪያ ዙር ላይ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም 95 ድምፅ፣ ኢንግሊዛዊው እጩ ዶክተር ዴቪድ ናባሮ 52 እና ፓኪስታናዊቷ ዶክተር ሳኒያ ኒሺታር 38 ድምፅ አገኝተዋል።
66 በመቶ ድመፅ ያገኘ ተወዳዳሪ ባለመኖሩም በድርጅቱ የምርጫ ህግ መሰረት ፓኪስታናዊቷ ዶክተር ሳኒያ ኒሺታር ከውድድሩ ወጥተው ከዶክተር ቴድሮስ እና ዶክተር ናባሮ መካከል አንዱን ለመምረጥ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ድምፅ ተሰጥቷል።
በዚህም ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በሶስተኛው ዙር 133 ድምፅ በማግኘት ያሸነፉ ሲሆን፥ ዶክተር ዴቪድ ናባሮ 50 ድምፅ አግኝተዋል።
ዶክተር ዴቪድ ናባሮም ዶክተር ቴድሮስን እንኳን ደስ ያልዎት ያሉ ሲሆን፥ ሁሉም ወገን በአንድነት ከጎናቸው እንዲሆኑም ጥሪ አቅርበዋል።
ምርጫው ከመካሄዱ በፊት ዶክተር ቴድሮስ ለጉባኤው ባቀረቡት ንግግር ዛሬ በዓለም ለሰው ልጅ ጤና ፈተና ከሆኑት ኢቦላ ጀምሮ እስከ ዘመን አመጣሹ ውፍረት ድረስ ያላቸውን መፍትሄ አስቀምጠዋል።
የዓለም ጤና ድርጀትን ጊዜው የሚፈልገው ዓለም አቀፋዊ ተቋም እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።
ፈታኝ የጤና ጥበቃ ስራ ካለባት አገር የወጡ እንደመሆናቸውም ወደ ድርጅቱ አዲስ አተያይ ይዘው እንደሚመጡ ነው ያስረዱት።
ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በስራቸው የሰው ልጅን እንደሚያስቀድሙ፣ የጤና ጉዳይ የዓለም ዋነኛ አጀንዳ እንዲሆንና ሀገራት በጤናው ዘርፍ ውጤት የሚያስገኝ ስራ እንዲያከናውኑ ለማድረግ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።
እንዲሁም የዓለም የጤና ድርጅትን በተሻለ መልኩ ውጤታማ፣ ግልጽ እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ተቋም ለማድረግ እንደሚሰሩም ገልጸዋል።
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ሰዎች የጤና አገልግሎት ማግኘት የሚችሉበትን ዓለም አቀፍ የጤና አገልግሎት ሽፋን እንዲኖር እንደሚያደርጉም አብራርተዋል።
የጤና ደህንነትን በተመለከተም የመንግስት ባለስልጣናት እና የማህበረሰብ አስተዳደሮችን በሽታን ቀድሞ በመለየት፣ በመከላከል እና አስቸኳይ ስራ የሚያስፈልጋቸው የጤና ጉዳዮች ላይ አቅማቸውን የማጠናከር ስራ ላይ ትኩረት እንደሚሰጡም አስታውቀዋል።
የሴቶች፣ የህጻናት እና የወጣቶች የጤና ጉዳይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት እንዲያገኝ እንዲሁም የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ በጤና ላይ በሚያመጣው ጉዳት እና ለውጥ ላይ ከሀገራትና መንግስታት ጋር እንደሚሰሩም ገልጸዋል።
ዶክተር ቴድሮስ በእናቶችና ሕጻናት ሞት ቅነሳ፣ የወባና የልጅነት ልምሻ በሽታዎችን ከሃገሪቷ ለመቀነስ ባደረጉት ያላሰለሰ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝተዋል።
በዚህ ምክንያትም የተለያዩ ሽልማቶች ተበርክቶላቸዋል።
ዶክተር ቴድሮስ በዚህ ምርጫ አሸናፊ ከሆኑ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስቸጋሪ የሆኑትን የዓለም ጤና ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ሁኔታዎችን ይፈጥራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ሆነዋል።

በትግራይ ሕዝብ ስም የሚነግዱ ኪራይ ሰብሳቢዎችን የመታገል እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ይቀጥላል-አቶ አባይ ወልዱ

 በትግራይ ሕዝብ ስም የሚነግዱ ኪራይ ሰብሳቢዎችን የመታገል እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ይቀጥላል-አቶ አባይ ወልዱ

 በትግራይ ሕዝብ ስም የሚነግዱ አንዳንድ ኪራይ ሰብሳቢዎችን የመታገል እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አባይ ወልዱ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት፥ ከሁሉም የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች የማህበረሰብ አባላት የተውጣጡ እና የግንቦት 20 የድል በዓልን ምክንያት በማድረግ፥ በክልሉ ታሪካዊ ቦታዎችን ጉብኝት እያደረጉ ካሉ ምሁራን ጋር በነበራቸው ውይይት ነው፡፡

አቶ አባይ ከጎብኝዎቹ ጋር ባረጉት ውይይት የትግራይ ሕዝብ ከሌላው ህዝብ የተለየ ተጠቃሚ እንደሆነ የሚነዛው የተሳሳተ ሀሳብ፥ መሰረተ ቢስ እና ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት ሲባል ተቀነባብሮ የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ሕዝቡ ሰላምና ዴሞክራሲን ለማምጣት ለከፈለው መስዋዕትነት ልዩ ተጠቃሚነት ሳይጠይቅ፥ እንደማንኛውም የሀገሪቱ ሕዝብ ራሱን ለማልማትና በስራው ልክ በመልማት እየተጠቀመ ያለ መሆኑን ነው ርዕሰ መስተዳድሩ ያነሱት፡፡

አቶ አባይ ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ለማጋጨት የሚነዛውን የሀሰት መረጃ ለማስቀረት፥ መፍትሔው እውነታውን መግለጽ እና በትግራይ ሕዝብ ስም የሚነግዱ ኪራይ ሰብሳቢዎችን መታገል ነው ብለዋል፡፡

ጎብኝዎቹ በበኩላቸው የትግራይ ሕዝብ ከሌሎች የሀገሪቱ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ጋር ለሰላምና ለዴሞክራሲ የከፈለው መስዋዕትነት ፍሬ እያፈራ መሆኑን ጠቅሰው፥ በክልሉ ያሉት የመሰረተ ልማት ችግሮች እንዲፈቱ ጠይቀዋል፡፡




በተክለሃይማኖት ገብረመድህን 

ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም

Image result for tedros adhanomዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ሚኒስተር ጥዕና ዓለም ኮይኖም ብምሻሞም ብጣዕሚ ኩርዓት ይስመዐና ዶክተር ቴድሮስ አድሐኖም ናይ ኢትዮጵያውያን ኩርዓት ጥራሕ ዘይኮኑስ ናይ መላእ አፍሪካ ሐበን እዮም ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሐኖም ናይ ፀሊም አፍሪካዊ ዓላማ ሕዞም ኢሉ ዉን አፍሪካዊ በዓለም ደረጃ ክፍለጡ  ዝካአሉ ሐደ ሙሁርን ተመራማርን ዶክተር ቴድሮስ አድሐኖም እዮም ።
እኛ ኢትዮጵያውያን በአፍሪካም  ሆነ በዓለም ደረጃ እየሰራነው ያለን አስተዋፆ ለበርካታ አህጉሮች መርአያ ሆነናል ቀጣይም  ድላችን ቀጣይ ነው።ሁሌም ድላችን በመጎናፀፍ ለቀጣይ ትውልድ የበለጠ  ድል ሰርተን እንድናስረክብ ይጠበቅብናል ።
እኛ ኢትዮጵያውያን ድል የትም ከኛ አይወጣ ድል ሁሌ ከጎናችን ተሰልፎ  ሁሌም ዉጤታማ እንሆናለን  ጠንክረን ከሰራን ዉቴታሞች የማንሆንበት መንገድ የለም ፍፅማዊ በሆነ መንገድ ዉቴታሞች እንሆናለን ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ለራስህን ከብረህ እኛም አስከበርከን
ለራስህን ተጠርተህ እኛም አስጠራሀን እንዲሁም ኢትዮጵያ በዓለም ደረጃ አስጠርተሃታል ።
ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እጅግ በጣም እንወድሀለን እናከብርሀለን
እግዘአብሄሔር ከአንተ ጋር ይሁን!!!

እኛ ባቡርና አዉሮፕላን ማረፊያ ሳይሆን የጠጠር መንገድ እንኩዋን ማግኘት አልቻልነም፡፡ መቀሌ ህወሓት ወጣቶች ሊግ


መንገድ ያጣው መንገደኛ ህዝብ ትግራይ Image result for tplf

ከዚህ በታች የተዘረዘሩት በባለፉት 26 አመታት በትግራይ  ሊሰሩ በጀት ተይዞላቸዉ፤የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦላቸዉ፤ተጀምረዉ የዉሃ ሽታ ከሆኑት መንገዶች ከፊሎ ናቸው። እኛ ባቡርና አዉሮፕላን ማረፊያ ሳይሆን የጠጠር መንገድ እንኩዋን ማግኘት አልቻልነም፡፡
1. ከሽረ - ማይ ፀብር -ደደቢት - ሁለት ግዜ የዉጭ እርዳታ ተገኝቶለት ያልተሰራ ገንዘቡም የት እንደገባ ያልታወቀ በሚዲያ በተደጋጋሚ ተነግሮለት የቀረ
2. ከዕዳጋዓርቢ  -ዕዳጋ ሐሙስ -ነበለት ፡ በተደጋጋሚ ቃል እየተገባና እየተለካ የቀረ
3. ከነበለት -ሐዉዜን ፡ ቃል ተገብቶ የቀረ
4. በገለበዳ -ሃገረ ሰላም -ተምብየን  ከዛሬ 20 አመት ጀምሮ ቃል ለህብረተሰቡ በየ 5 አመቱ እየተገባ የቀር
5. ከባድመ -ሰምበል -ዋዕላ ንህቢ -ሸራሮ ፤ ከሶሰት አመት በፊት ተጀምሮ የቀረ
6. ከነበለት -አዝመራ -አረጊት (በዓረና ምእራባዊ በኩል) በ2002 ምርጫ ስራ ተጀምሮ ምርጫዉ እንዳለቀ ስራዉ የቆመ
7. ከነበለት -አሕፎሮም  ከሃያ አመት በሁዋላ የተጀመር አሁን እጅግ ጥራቱ በዎረደ መልኩ እየተሰራ ያለ
8. ከአሕፎሮም -ፈረስማይ ደረጃዉን የጠበቀ አስፓልት ከሶሰት አመት በፊት ይሰራል ተብሎ የነበር
9. ከሽረ -እንዳባጉና  በተሰራ በ 3 ወሩ ፈራርሶ አሁን ለአገልግሎት የማይሆን
10. ከተከዜ -ማይጌባ  ደርጃዉን የጠበቀ መንገድ ይሰራል ተብሎ የቀር አሁን አፈር እየደለደሉ የተዉት
11. ከሸራሮ -ጸገዴ-ወልቃይት ይሰራል በሚል ከገበሬዉ ዉጭጭ ብለዉ በሬና ፍየሉን ከዎሰዱ በሁዋላ የተሰወሩ፡፡ ዘንድሮ በግርግሩ ምክንያት ለሁለተኛ ጊዜ በጥቀምት ወር የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል
12. ከሸራሮ -ሕንፃፅ  ደረጃዉን የጠበቀ አስፓልት ከ 15 አመት በፊት ታቅዶ ያልተሰራ
ድርጅታችን ህወሓት አትኩሮት ሊሰጠው የሚገባ ትልቅ ህዝዝባዊ ጥያቄ ነው !!

2017 ሜይ 17, ረቡዕ

ስለአንድ ጉዳይ ከመጠን በላይ ማሰብ በ3 መንገዶች በሰዎች ላይ ጉዳት ያስከትላል

ስለአንድ ጉዳይ ከመጠን በላይ ማሰብ በ3 መንገዶች በሰዎች ላይ ጉዳት ያስከትላል

ስለ አንድ ጉዳይ አብዝቶ መጨነቅ ወይም ከመጠን በላይ ማሰብ የመፍትሔ ሀሳብ እንደማይሆን የስነልቦና ባለሙያዎች ይናገራሉ።
ሰዎች በማንኛውም ጊዜ ስላጠፉት ጥፋት ወይም ስላልተሳካላቸው ነገር አብዝተው ሊጨነቁ ይችላሉ።

ጥፋቱን ለምን ሰራሁት ወይም ደግሞ ያልተሳካውን ነገር እንዴት ነው የማሳካው በሚል መብሰልሰል ውስጥ የመግባት እድልም ይኖራቸዋል።

በእርግጥ ማንኛውም ሰው አልፎ አልፎ ከመጠን በላይ የሆነ ሀሳብ ውስጥ ሊገባ ይችላል።

በርካታ በስነ አዕምሮ ዙሪያ የተደረጉ የስነልቦና ጥናቶች፥ ከመጠን በላይ በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ማሰብ እና አብዝቶ መጨነቅ የጤና መቃወስን ያከትላል ይላሉ።

በተለይም ከመጠን በላይ ማሰብ ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘሩት ሶስት መንገዶች በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል ተጠቁሟል።

1. ለአዕምሮ ህመም የመጋለጥ እድልን ይጨምራል

በጆርናል ኦፍ አብኖርማል ሳይኮሎጂ ላይ የሰፈረ እና በፈረንጆች 2013 የተሰራ አንድ ጥናት ሰዎች በስህተቶቻቸው እና በሚያጋጥሟቸው ችግሮች

ዙሪያ አብዝተው የሚያስቡ ወይም የሚጨነቁ ከሆነ ለአዕምሮ መቃወስ የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ እንደሚሆን ያሳያል።

ከመጠን በላይ ማሰብም ለማያቋርጥ መብሰልሰል በመዳረግ አዕምሮ ተገቢውን ስራ እንዳይሰራ ያውከዋል ነው የሚለው ጥናቱ።
2. በችግር አፈታት ሂደት ላይ እንቅፋት ይፈጥራል

ጥናቶች አብዝተው የሚያስቡ ሰዎች ችግሮቻቸውን በአዕምሯቸው ውስጥ በማመላለስ መፍትሔ ያገኙ ሊመስላቸው ይችላል።

ሆኖም ለችግሩ መፍትሔ ለማምጣት በሚል ሰበብ አብዝቶ መጨነቅ እና ከመጠን በላይ ማሰብ ለአካላዊ መተሳሰር እና ሌላ ስራን ለመስራት ዝግጁ አለመሆንን ያስከትላል።

ይህም ሲሆን ደግሞ ችግር የመፍታት ሂደቱ ይስተጓላል፤ ቀሪው የህይወት ምዕራፍም ተስፋ እንዳይኖረው ሌላ እንቅፋት ይፈጥራል ነው የተባለው፡፡

ምክንያቱም አብዝቶ ማሰብ በችግሩ ላይ እንጅ በመፍትሔው ላይ ለማተኮር እድል ስለማይሰጥ ነው፡፡

3. የእንቅልፍ መቃወስን ያስከትላል

ሰዎች በአንድ ጉዳይ ላይ ከመጠን በላይ የሚያስቡ ከሆነ ብዙ ጊዜ እንቅልፍ አይተኙም፤ ቢተኙም እንኳ የተራጋጋ እንቅል አይወስዳቸውም፡፡

ጥናቶች ከመጠን በላይ ማሰብ እና በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ አብዝቶ መጨነቅ፥ ሰዎች በቂ እረፍት እንዳያደርጉና የእንቅልፍ እጥረት እንዲጋጥማቸው ያደርጋል ነው የሚሉት።

የእንቅልፍ እጥረቱ የሚከሰተው በአዕምሮ ላይ በሚፈጠረው መጨናነቅ ምክንያት ነው።

የሆነው ሆኖ ከመጠን ያለፈ ሀሳብን ለመግታት አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍለቅ፣ በዕቅድ መመራት እና ላለፈ ነገር አብዝቶ አለመጨነቅ ወሳኝ ናቸው ተብሏል።
ምንጭ፡-ሳይኮሎጂ ቱዴይ(በሪፖርተር ተክለሃይማኖት ገብረመድህን)
ከባህር ዳር TGOnorham

2017 ሜይ 14, እሑድ

“ኢትዮጵያ” ንጽል ደርፊ ቴዲ ኣፍሮ፡ ብኣጠማምታይ!

“ኢትዮጵያ” ንጽል ደርፊ ቴዲ ኣፍሮ፡ ብኣጠማምታይ!

      ጽልዋ ስነጥበብ ኣብ ሓደ ሕብረተሰብ፡ ከምኡ’ውን ኣብ ነብሲ ወከፍ ውልቀሰብ፡ ኣቃሊልካ ዝረአ ከም ዘይኮነ መባኣታዊ መረዳኣታን ፍልጠትን ካብ ዝኸውን ውሑድ ግዜ ኣይሓለፈን። ብጽሑፍ ኮነ ብስእሊ፡ ብሙዚቃ ኮነ ብቅርጻ፡ ብግጥሚ ኮነ ብደርፊ፡ ኣዝዮም ብዙሓት ውልቀሰባት ተተጸልዮም፡ ተተመሲጦምን ተደኒቖምን ናብ ጽሕፈት፡ ናብ ስእሊ፡ ናብ ሙዚቃ፡ ናብ ቅርጻ፡ ናብ ግጥሚን ካልእ ስነ ጥበባዊ ንጥፈታትን ከም ዝዘንበሉ ኣብ’ቲ ዝህብዎ ምስክርነትን ቃለ መሕትትን ክንርዳእ ንኽእል። ክንደይ ካልኦት ድማ፡ ብስነ ጥበባዊ ፍርያት ተጸልዮም ናብ ዘይኣወጅዎን ናብ ዘይረብሑሉን ኲናትን ውግእን ኣትዮም እዮም። ንእስነቶም፡ ህይወቶም፡ ዕድሎምን ዕድል ወለዶኦምን ኣባኺኖም’ዮም።  
      “ዓቢዱዶ ትብልዎ?” እትብል መጽሓፍ በየነ ሃይለ ዘንበበ ሰብ፡ እታ መጽሓፍ ድሕሪ ምንባቡ  ኣብ ኣፍ ደገ ገዛኡ ንዘሎ እምኒ ክጸርብ ዘይደናደን ዳርጋ የለን። ስም ናይቶም ኣብ277a9e641-1 ፊልም ኮነ ኣብ መጻሕፍ፡ ኣብ ድራማ ኮነ ኣብ ግጥሚታት እትሰምዖምን እትላለዮምን ገጸባህርያት፡ ኣብ’ቲ ውሁብን ሓቀኛን ህይወትካ ክረኣዩኻን ስሞም ደጊምካ ከተልዕሎን ድማ ብዙሕ ግዜ ዘጋጥም ተርእዮ እዩ። ይትረፍ ኣብ ከባቢኻ ዘለዉ ስነ ጥበበኛታት፡ ብፍላይ ድማ ሙዚቀኛታት፡ {ናይ ሎሚ ኣርእስቲና’ውን ንሱ ስለ ዝኾነ} ካብ ከም በዓል ደቡብ ኣመሪካ ነቒሎም። ንዓለም ምልእቲ ኣልባሳቶም ከም ትኽደን፡ ደርፊታቶም ከም ትዝይም፡ ንጸጉሮም ዝመስል ጸጉሪ ከም ተልግብ  ወይ ከም ተንውሕ ገይሮማ ዝሓለፉ ክንጠቅስ ንኽእል። ቦብ ማርሊ።
      ፖለቲከኛታት ከሕድርዎ ዘይከኣሉ ጥሙሕ፡ ስነ ጥበበኛታት ኣብ ሓንቲ ንጽል ግጥሚ ኮነት ሕደማ፡ ፊልም ኮነት መጽሓፍ ከሕድርዎ ይኽእሉ። ስለ’ዚ ድማ’ዮም ዝበዝሑ ፖለቲከኛታት ንስነ ጥበብን ስነ ጥበበኛታትን ሃገሮም ብዝከኣሎም ዝውንንዎምን ዝገዝእዎምን። ኣብ ዕዳጋ ምስ ዘይሰማምዑ ድማ ክንጽልዎምን ክቕንጽልዎምን ዝፍትኑ። ክንደይ ስነጥበበኛታት ዓለም ግዳይ ፖለቲከኛታት ከም ዝኾኑ ንምርዳእ፡ ናይ ደረስቲ ናጽነት ትብል መጽሓፍ ፕሮፈሰር ግርማይ ነጋሽ ብምንባብ እኹል ጭብጢታት ምርካብ ይከኣል’ዩ።  
       እዚ ማለት ግና፡ ፖለቲከኛታት ጥራይ እዮም ፖለቲካዊ ጽልዋኦም ዘሕድሩሉ ናብ ዝብል ግጉይ ፍርዲ ክወስደና ኣይግባእን። ስነ ጥበበኛታት ክነሶም፡ ንናይ ውልቆም ፖለቲካዊ ጥሙሕ ብምሉእ ቀልቦም ዝሰርሑ’ውን ውሑዳት ኣይኮኑን። ዋላ’ኳ ዘይርካ ዘይርካ፡ ናይ ዝተወሰነ ፖለቲካዊ ሓይሊ ጽልዋ ከይሃለዎም ከም ዘይተርፍ ምርዳእ እንተተኻእለ፡ ከም’ቲ ንፖለቲከኛታት ብርእሰ ተኣማንነት ክትብሎም ዘድፍሩ ግና ኣይኮኑን። እዚ ዝኾነሉ ምኽንያት ድማ ንዝበዝሐ ካብ ጥሙሓቶም ኣብ ፍቕራዊ ቃላትን ሓረጋትን ሰዂዖም ኣብ መሳጢ ኣልባሳትን ሳዕስዒትን፡ ከምኡ’ውን ሳዕሳዕቲ ስለ ዘሰንይዎ። {ንሱ ጥራይ ግና ኣይኮነን ኣዝዮም ብዙሓት ረቛሒታት ኣለውዎ።}  ኣብ ኣእምሮ’ቲ  ንሶም ከም ዕላማ ዝሓዝእዎ መንእሰይ ሰሪጾም ይተርፉ። ሰሪጾም ይተርፉ ኢለ ከይድምድሞ ዝግድዱ ትዕዝብቲታት ስለ ዘለዉኒ በዚ ሰሪጾም ይተርፉ ዝብል ሓረግ ኣብ መደምደምታ ኣይክበጽሕን እየ። እዚ ኩሉ ብስም ስነ ጥበብ ብመንገዲ ጥበብ እዩ። ኪኖ ምስራጽ ናብ ተግባር ይሰግሩ።
      እዚ ብመገዲ ደርፊታት፡ ኣብ ሕብረተሰብ ጽልዋ ምሕዳርን በቲ ዘሕደርካዮ ጽልዋ ናይቲ ንስኻ ትደልዮን ዝወጠንካዮን ዕላማ ተረባሒ ምዃንን፡ በዚ ኣብ’ዞም ስዒብና እንሰምዖም ደርፊታትን ደረፍቲን ኣይተጀመረን። ታሪኻዊ ኣጋጣሚ ኮይኑ። ነታ ክቡር ዋጋ ከፊሎም ዝዓደግዋ ልብሲ ካብ ፋልመይቲ ዕለት ልብሰቶም ዝጸልእዋ መንእሰያት ኣብ ዝበዝሑሉ መድረኽ ስለ ዝሎና። ካብ ናቶም ብዝሓሰረ ዋጋን ጻዕሪን ንዝተገዝአት ልብሲ ዝብህጋን ዘድንቑን መንእሰያት ኣብ ዝበዝሑሉ እዋን ስለ ዘሎና። እዞም ስዒበ ዝዝርዝሮም ደርፊታት ዘሕድርዎ ጽልዋ ኣቃሊልካ ዝረአ ኣይኮነን። ክረአ’ውን ኣይግብኦን። ጽልዋ ምሕዳር ጥራይ እንተዝኸውን ኣይምተጸልአን፡ እቲ ጽልዋ ናብ ጎነጽን ክርክርን ከምርሕ ተዓዚበ ኣለኩ። እቲ ጽልዋ፡ ኪኖ ግምት’ቶም ዝደረፍዎን ዝገጠምዎን ከይዱ፡ ኣብ ዜጋታት ሓንቲ ሃገር ኣካራኻሪ ኣርእስቲታት ካብኡ ሓሊፉ ፈላላይ ረቛሒታት ክኸውን’ውን ተዓዚብና ንኸውን ኢና? እዚን ነዚ ዝመስልን፡ ትሑት መረዳእታ ናይ ሰማዕቱን፡ ረቂቕ ሜላ ናይቶም ዘየምቲን ተደማሚሩ፡ ንህላወን ዘይህላወን ሓንቲ ሃገር ተራ ከይሃልዎ ኣይተርፍን ዝብል ስግኣት የሕድር። እዚ ማለት፡ እቶም ተፈታውነቶም ከም ዘዕበዩ ዝተረድኡ ድምጻውያን፡ ንሕና ዝበልናዮ እዝጊ ዝበሎ ናብ ዝብል ግጉይ መደምደምታ ስለ ዝጽግዑ፡ ናይ’ቲ ሰማዒ ገምጋምን ፍርዲን ከም ዘሎን ከም ዝዓብን ዘንጊዖም ናብ ሓደ መደምደምታ ይበጽሑ። ንኣብነት  ኣብ ቅንያት ፋሲካ ዝተዘርገሐት ንጽል ደርፊ ድምጻዊ ቴድሮስ ካሳሁን፡ እንተወሲድና። ሓንቲ ኣብ ጥበብ ዝኣተወት ሓሶት፡ ካብ ክውንነት ዝወጸት ሓረግ ንረክብ። እዛ ቃል ኣብ መጀመርታ ደቓይቕ ናይታ ደርፊ ዘላ ኮይና፡ ብልክዕ ንምዝራብ ኣብ ባዶ ነጥቢ 46 ሰከንድ ንረኽባ። ደጊምና ኣብ 3 ደቓይቕን 21 ሰከንድን’ውን ንረኽባ ኢና። እዛ ቃል ኣቓላቦ ብዙሓት ኤርትራውያን ከም ዝሰሓበት ይፍለጥ። ኣብ ገለ ድማ ኪኖ ኣቓልቦ ሕቶታት ኣኸቲላ እያ። ኣብ ካልኦት ድማ ስጋኣትን ፍርሒን ኣስዒባ። እቶም ኤርትራዊ መንነት ዘይብሎምን ዘይስምዖምን ድማ፡ ሸፈፍ ኢሎም ብምሕላፍ በቲ ምሉእ ደርፊ ዕግበቶም ክገልጹ ተሰሚዖም’ዮም። እዛ ቃል ኢትዮጵያ ኣብ እትብል ንጽል ደርፊ ዝተሰኹዐት ኮይና፡ ባሕሪኺ ሰጊሮም ክትንክፉኺ ናብ ዝብል ናይ ትግርኛ ሓረግ ተርጒምና፡ ክንርድኦ እንተፈቲንና፡ እወ ሕቶታት ተስዕብ፡ ኣግርሞት ተኸትል፡ ዝጭበጥ ዝድህሰስ ታሪኽ ክትድምስስ እትደናደን ቃል ብምዃና ደጊምካ ክትሰምዓ ትግድድ፡ ንሳ ድማ ደድሕሪታ “ስንት የሞቱልሽ ለክብርሽ ዘብ ኣድረው፡” እትስዕብ ቃል ኮይና፡ ቃል ብቓሉ ብኣምሓርኛ ከምዚ ትስማዕ፡ “ስንት የሞትልሽ ለክብርሽ ዘብ ኣድረው፡ ኣልፈው ሲነኩሽ ባህርሽን ተሻግረው፡”
     እዛ ሓደ ግዜ ኣብ ታሪኻ ንኤርትራ ጎቢጣ ሒዛታ ምንባራ ዘይተኣደነ ጭብጢታትን መወከሲታትን ዘለዋ ሃገር። እታ ኤርትራ ከም ዘይናታ ምዃና ፈትያ ዘይኮነትስ ተንበርኪኻ ብምኣማን ምስ ደቃ ገዲፋታ ዝኸደት ሃገር፡ እዛ ብስም ኣንድነት፡ ብስም ዓባይ ኢትዮጵያ፡ ብስም ነብሳ ከተመሓድር ኣይትኽእልን። ብስም ተመሳሳሊ ቋንቋን ማሕበራዊ ኣነባብራን፡፡ ብስም ተመሳሳል ሕብሪ ቆርበት፡፡ ብስም ብዙሓት ምኽንያታት፡ ኤርትራ ኣካል ኢትዮጵያ’ምበር ካብ ኢትዮጵያ ፈሊኻ ምርኣይን ምቕባልን ናይ ዘሸግሮ ሰብ ጥሙሕ እያ እትገልጽ እታ ኣብ መንጎ ዘላን ኣልዒልና ዝገለጽናያ ሓረግን፡ እወ እታ ኣልፈው ሲነኩሽ ባህርሽን ተሻግረው እትብል ቃል። እዛ ቃል’ዚኣ ኣብ ተራ ዘረባን መደረ ናይ ፖለቲከኛታትን ሰሚዕናያ ነይርና እንተንኸውን፡ ገለና ኣመሎም’ዩ ምበልና። ገለና ድማ እዚስ ካብ ድቃሱ ኣይተበራበረን ኢልና ምስገርናዮ። እዚ ኣብ ሙዚቃን ግጥሚን ሓያል ስምን ክእለትን ዘለዎ ድምጻዊ ኣብ ሓንቲ ካብተን ኣብ’ዛ ዝሓለፈት ፋሲካ ዝዘርግሓ ንጽል ደርፉ ሰኽቲትዋ ብምምጽኡ ግና። ብፍላይ ነቲ ሓድሽ ወለዶኡን ነቲ መዋእሉ ኢትዮጵያ ባሕሪ ክህልዋ ኣለዎ እናበለ ሕማምን ሞትን ዝወስዶ ዘሎ ዝኣረገ ወለዶን ሓያል ስምዒት ዋንነት ከም ዝሓድሮም ይገብር። እወ እታ ኣብ ክውንቲን ጭብጥትን ዓለም ባሕሪ ዘይወነነት ኢትዮጵያ፡ {ክትውንን’ውን ዘይትኽእል ሃገር] ኣብ’ታ ኢትዮጵያ እትብል ንጽል ደርፉ ኣእትዩ፡ ሓሳባዊትን ሕልማዊትን ባሕሪ ከም እትህልዎም ይገብር። በዚ ኣብዛ ደርፊ ዘሎ ሓረግ፡ ንዝተፈላለዩ ሰማዕቲ ዝተፈላለየ ስምዒታት ክፈጥረሎም ይኽእል። ንገሊኦም፡ ለካ ህግደፍ ብልቓሕ ዝወሰዶ ባሕሪ ኣለና ዝብል ስምዒት። ንገሊኦም እታ ናይ ኣቦታትና ኢትዮጵያ፡ እታ ባሕሪ ዘለዋ ዓባይ ሃገር ክንመልሳ ኣሎና። ንገሊኦም ዘይተዛዘመ ዕማም ከም ዘለዎም። ንገሊኦም ድማ {ብወገን ኤርትራውያን} እወ ብኻ ካብ ቀደምና ምስ’ታ ገዚኣትና ዝነበረት ጸኒሕና፡ ህዝባ መረታን ባሕራን ብኻ ኣብ ትሕቲኣ ጸኒሕና ንዝብሉ ድማ፡ እወ ወናኒት ቀይሕ ባሕሪ ጌሩ እንተገለጻ ካብ ሓቂ ኣይረሓቐን ዝብሉ፡ ጥቓ ሓቂ ደፊሮም ደው ክብሉ ዘይክእሉ’ውን ተዓዚበ’የ። ሕማቕ ዘመን ከተዓዛዝ እዩኮ ዝመጽእ’ምበር ከም ሓወልቲ ደሪቑ መዓስ ይተርፍ ኮይኑ? ነዚ ኣብ ዲያስፖራ ዘሎ ኤርትራዊ ዘተዓዛዝብ ድማ ኣይተሳኣንን።
      ኣብ ጥበብ፡ እሞ ድማ ኣብ ከም ናይ ድምጻዊ ቴድሮስ ካሳሁን ፍርያት ጥበብ፡ ብሸለልታ እትስኳዕ ቃልን ሓረግን ኣይክትህሉን እያ’ሞ፡ ሞሊቑዎ’ዩ፡ ጌና ካብ ድቃሱ ኣይተበራበረን፡ ነታ ናይ ሃጸዪ ሃይለስላሴ ኢትዮጵያ እዩ ናፊቑ፡ ዝብሉ ተራ ዕላላት ሰጊርና፡ ሕቶታት ከነስዕብ ይግባኣና። ምስ ነብስና ክንዝቲ የድልየና። ንኣብነት፡ እዛ ኣብ ታሪኻ ሓደ ግዜ ጥራይ ብናይ ባዕዲ ገዛኢ ዝተወረረት፡ ኢትዮጵያን እታ ንመዋእላ ካብ ዝተፈላለዩ ናይ ባዕዳውያን ገዛእቲ ኣዕሪፋ ዘይትፈልጥ ኤርትራን ዘራኽበን እንታይ እዩ? ኢልና ክንሓትት ይግብኣና’ወ። ነቶም ካብ ባዕዲ መጺኦም ንመረትን ህዝቢን ኤርትራ ወሪሮምን ገዚኦምን ዝነበሩ ባዕዳውያን፡ ኣንጻሮም ተዋጊኣዶ ትኸውን’ዛ  ስማ ዝዓብያ ኢትዮጵያ? ኢልና ክንጥይቕ ይግባኣና’ወ። ንኤርትራ ኪኖ’ዚ ዘሎ ኩነታት ሓሊፍና ንደልያ እንተኾይንና! ይትረፍ ንኤርትራን ህዝባን ክትብል ክትዋጋእ፡ ምስቶም ክገዝእዋ ዝመጹ ክትውግንን ተርታኣ ተጸብያ ክትገዝኣን ጥራይ’ያ ትረአ።
   ዋላ’ኳ ዘየስግእ ድዩ ዘስግኣካ ዝብል ትዕቢትን ትምክሕቲን ዝዓብለሎ መልሲ ክስማዕ ዝኽእል እንተኾነ፡ ምውናን ወይ ምሓዝ፡ ምዝማት ወይ ምስራቕ፡ ኣቐዲሙ ብሓሳብን ብጥሙሕን እዩ ዝካወን። ኣቐዲሙ፡ ከምቲ ልዒልና ዝገለጽናዮ ብሜላን ብጥበብን እዩ ንነብሲ ወከፍ ሰማዒ ከም ዝሰርጾ ዝግበር። ድሕሪ’ቲ ዘይድህሰስ ዘይጭበት ናይ ምውናን ስምዒት፡ ተግባራዊ ፈተነ ምውናን እንተተኻየደ ዘገርም ኣይኮውንን። እዚ ማለት ድማ፡ ኣብዛ ንጽል ደርፊ ናይ ድምጻዊ ቴድሮስ ካሳሁን ዘላ ሓረግ ባሕሪኺ ሰጊሮም ክትንክፉኺ ወይ ክዋግኡኺ እትብል ሓረግ፡ እተሕድሮ ባሕሪ ናይ ምውናን ጥሙሕ፡ እተሕድሮ ኣብ ባሕሪ ናይ ምሕንባስ ህንጡይነት፡ እተሕድሮ ደጊምና ዶኽኣ ክንወርርን ክንጎብጥን ዝብል፡ ስምዒታት ኣቃሊልካ ክረአ ኣይግብኦን።
     በቲ ካልእ ኩርናዕ ድማ፡ ስለምንታ’ዩ ኣብዚ እዋን’ዚ ነዛ ደርፊ ክሰርሓ መሪጹ ዝብል ሕቶ ክመጽእ ይግብኦ። ምናልባት ዶ ኩነታት ኤርትራ ከም ሃገር ናይ ምቕጻል ዕድላ ማህሚኑ’ዩ ዝብል ኣጉል እምነት ከም ዘሕድር ገይርዎ ይኸውን? ምናልባትዶ ኩነታት እታ ባሕሪ ከም ዘለዋ ጌሩ ዝገልጻ ኢትዮጵያ ናይ ህላወን ዘይህላወን ሕቶ ኮይኑ ተሰሚዕዎሞ፡ ነታ ኣብ ታሪክን መጻሕፍቲ ቅዱስን ተፈብሪኻ ዘላ ኢትይጵያ ብግጥሚታቱ ክመልሳ ደልዩ። ምናልባት ዶ እታ ኣብ ግዳም ዘላ ኢትዮጵያ ቅድሚ ምፍራሳን ምብትታናን ብዛዕባ’ታ ዝነበረት ኢትዮጵያ መዘከርታ ክሰርሓላ ደልዩ? ምናልባት’ውን ነቲ ዝተሰባበረ መንፈስን ሞራልን ዘጋታት ክድብስ ደልዩ ይኸውን? በዚ ኮይኑ በቲ፡ እቲ ደርፊን እቲ ደራፊን ዝደለዩ ክደልዩ! እቲ ሕቶ ንምንታይን ስለምንታይን ብዘይውንንዎ ንብረት ጸጋታት ካልኦት ዜጋታት ኣልዒልካ ምድራፍ ኣድለዮም ዝብል’ዩ።
      ስለምንታይ ንኹሉ’ቲ ዝተሳዕርዎ ዝድምስሰዎ? ስለምንታይ ነቲ ኹሉ ህዝቢ ኤርትራ ዝኸፈሎ መስዋእቲ ከህስስዎ ይፍትኑ ዝብል’ዩ። ዋላ’ኳ ገለ ኤርትራውያን መስዋእቲ ህዝቢ ኤርትራ ደኣ ህግደፎዶ ኣይኮነን ደምሲስዎ ዝብል መልሲ እንተሃለዎምን ሓቂ’ውን እንተኾነን፡ ናይ ህግደፍ ምኽሓድ መስዋኣቲ ዜጋታቱን፡ ካብ ግዳም መጺእካ ምውራርን ኣዝዩ ዝተፈላለየ ስለ ዝኾነ፡ ሕድሕድ ምንትራኽን ምትህልላኽን ተሪፉ፡ ብጥበብ ንዝመጸ ብጥበብ፡ ብሓሳብ ንዝመጸ ብሓሳብ፡ ብተግባር ንዝመጸ ብተግባር፡ ክትብድሆ ድሉው ምዃን ናይ ነብሲ ወከፍ ኤርትራዊ ሓፍነት ምኳኑ ክስመዓና ይግባእ።  
TG Onorham

ብድምጺ ክትከታተልዎ ንእትደልዮ ኣብዚ ሊንክ ምጥዋቕ ይከኣል።  
   https://tgonorham.wordpress.com/
ብጋዜጠኛ ተኽለሃይማኖት ገብረመድህን ካብ ባህር ዳር